የወጣት አዋቂዎች አገልግሎት (Young Adult Ministry)

ወጣት አዋቂ አገልግሎት ቤተክርስትያን በዋናነት ወንጌልን አሁን ላለው ትውልድ ሆነ ለተተኪው ትውልድ ለማስተላለፍ ከፍተኛ ሚና ሊኖራት ይገባል፣ በዚህ መሰረት ቤተክርስቲያናችን ለዚህ ራዕይ መሳካት የበኩላን ጥረት ታደርጋለች።

በዚህም መሰረት ወጣቶች በሕብረት ውስጥ በመታቀፍ መንፈሳዊ ሕይወታቸውን በማሳደግ አልፎም ከአለም ካሉ ግንኙነቶች ራሳቸውን በመጠበቅ በላቀ ሁኔታ ከክርስቲያን እህት ወንድሞቻቸው ጋር ህብረት በማድረግ ክርስቲያናዊ ህይወት በመካፈል ራሳቸውን በቤተክርስትያን ላለው አገልግሎት በማዘጋጀት ፀጋቸውን ለይተው ለእግዚአብሔር መንግስት ስራ ብቁ እና ንቁ እንዲሆኑ ለማስቻል በተጨማሪም ተተኪ ትውልድን ማፍራት ዋነኛ እቅድ በማድረግ ይህን የህይወት እና የአላማ ለውጥ ለማምጣት ህብረቱ ከቤተክርስቲያን ስር ሆኖ የቤተክርስቲያንን ተልዕኮ ለማስፈፀም ይሰራል።

የፕሮግራም ጊዜያት

  • የፀሎት ህብረት፡ ዘወትር ቅዳሜ ከ 18 ሰዓት ጀምሮ
  • የአንድነት ጊዜ (ማዕድ መቅመስ)፡ በየ ሁለት ሳምንቱ እሁድ ከ 14 ሰአት ጀምሮ

በነዚህ ጊዜያት በአምልኮ፣ በእግዚአብሔር ቃል እንዲሁም በትምህርታዊ የዉይይት ግዜዎችን እናሳልፋለን። በተጨማሪም በተለያዮ ተሳትፎዎች ወንጌል ስርጭት፣ ጉዞ አብሮ በመሄድ፣ የተለያዩ የባአላት እና የምስጋና ጌዜያትን በማድረግ የአንድነት ጌዜዎችን እናሳልፋለን።

Junge Erwachsene: Die nächste Generation stärken

Die Gemeinde spielt eine zentrale Rolle dabei, das Evangelium an die heutige und die kommende Generation weiterzugeben. Unser Dienst für junge Erwachsene (Young Adults) setzt diese Vision aktiv um. Wir bieten jungen Menschen einen geschützten Raum für geistliches Wachstum, in dem sie tiefe Gemeinschaft mit christlichen Geschwistern erleben und sich gegenseitig im Glauben stärken können. Unser Ziel ist es, sie für den Dienst in der Gemeinde auszurüsten, damit sie ihre geistlichen Gaben erkennen und zu aktiven, hingegebenen Mitarbeitern im Reich Gottes heranwachsen. Als fester Bestandteil der Gemeinde arbeiten wir leidenschaftlich daran, eine starke nächste Generation heranzuziehen und Gottes Auftrag gemeinsam zu erfüllen.

Unsere Gebets- und Gemeinschaftstreffen für junge Erwachsene finden jeden Samstag ab 18:00 Uhr sowie alle zwei Wochen sonntags ab 14:00 Uhr statt. In diesen Zeiten teilen wir nicht nur Mahlzeiten miteinander, sondern verbringen auch intensive Zeiten im Lobpreis, im Studium des Wortes Gottes und in lehrreichen, tiefgehenden Diskussionen.

Darüber hinaus stärken wir unsere Einheit durch gemeinsame Einsätze in der Evangelisation, Ausflüge und Rüstzeiten sowie durch das gemeinsame Feiern von Festen und besonderen Dankgottesdiensten.